ፀሐይ፡፡ የኢትዮጵያ አቪየሽን አጀማመር በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መጽሐፍ ይመረቃል

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ ያስመርቃል፡፡ በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ ያስመርቃል፡፡ በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር…

Ethiopia should strengthen efforts being exerted towards harnessing Demographic Dividend (DD)-A Report Suggests April 04, 2013 (Addis Ababa – EAS). A new study demonstrates that a moderate level of effort being devoted towards creating an enabling environment that would allow…

ኢትዮጵያ የሕዝብ የእድሜ አወቃቀር ሽግግርን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ወይም ሥነ ሕዛባዊ ትሩፋት ዕውን ለማድረግ የሚያስችላት የልማት ጉዞ ጅምሩ የተመቻቸ መሆኑን በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ትብብር በመካሄድ ላይ ያለው ጥናት አመለከተ፡፡ ሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት በሕዝብ የእድሜ…

Dr. Abraham Assefa, Fellow of the Ethiopian Academy of Sciences and former Director of the Armauer Hansen Research Institute (AHRI) has been awarded with the prestigious African Union Kwame Nkrumah Continental Award for the Scientific Excellence for Life and Earth…

“ፀሐይ፡- የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” አዲስ መጽሐፍ ደራሲ፡- ካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ አሳታሚ – የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አንድ ክንፍ የሆነው የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ፣ በኢትዮጵያ ሳይንሳዊ እውቀትን ለማስፋፋት፣ ምርምሮችን ለማበረታታት እና ሳይንስን የባህሎቻችን አካል ለማድረግ የሚረዱ መጻሕፍትን መርጦ፣ በባለሙያዎች አስመርምሮ…

የኢትዮጵያ የሳይንስ አካዳሚ አርብ ታህሳስ 23/2013 ዓ.ም. በአሁኑ ወቅት በአገራችን የተለያዩ ክፍሎች እየተከሰተ ያለውን ተደጋጋሚ የሰው ሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት በሚመለከት በጽ/ቤቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል ፡፡ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ ለማግኘት ይህን ሊንክ ይጫኑ፡፡ ebs worldwide- የኢትዮጵያ ምሁራን ስጋት/What’s New Jan…

The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) conducted the 9th Regular Annual Meeting of its General Assembly on Saturday, 26 December 2020 at the Intercontinental Hotel in Addis Ababa. The Meeting was opened by paying a tribute to the Academy’s three…

The Materials Research Society’s (MRS) David Turnbull Lectureship recognizes the career contributions of a scientist to fundamental understanding of the science of materials through experimental and/or theoretical research. In the spirit of the life work of David Turnbull, writing and…

The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) has been collaborating with the US National Academy of Sciences (US NAS) on accessing, synthesizing, and disseminating policy briefs on evidence-based response to COVID-19. This effort was aimed at informing policy decisions in Ethiopia…

Prof. Sebsebe Demissew, Fellow of the Ethiopian Academy of Sciences, has been awarded by the Accademia Nazionale dei Lincei (the Italian Academy of Sciences) the 2020 “Prof. Luigi Tartufari” International Prize for Biological Science, ex aequo with Professor Stefano GIANNI.