Research Communication for greater impact!

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በምርምር ሥራዎችና በፖሊሲ መካከል ያለውን ክፍተት ለመሙላትና በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ዝግጅትና አፈጻጸምን በማሻሻል ላይ ያተኮረ የአምስት ቀን የምርምር ተግባቦት ( Research Communication) ስልጠና ከነሐሴ 03 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 07 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ በአዲስ…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በምርምር ሥራዎችና በፖሊሲ መካከል ያለውን ክፍተት ለመሙላትና በመረጃ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ዝግጅትና አፈጻጸምን በማሻሻል ላይ ያተኮረ የአምስት ቀን የምርምር ተግባቦት ( Research Communication) ስልጠና ከነሐሴ 03 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 07 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ በአዲስ…

የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ ያሳተመውን “ያልታሰበውየሕይወቴፈታኝጉዞእናየኢትዮጵያአብዮት ተሳትፎዬ’’የተሰኘመጽሐፍ አስመረቀ፡፡ በሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እንግዳ ተጽፎ፣ በአካዳሚ ፕሬሱ የታተመው “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ” ግለታሪክ ትናንት ሐምሌ 15፣ 2013 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጽ/ቤት ተመርቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኢትዮጵያ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የልጆች የሳይንስ ማዕከል አስመርቋል፡፡ አካዳሚዉ ከጀርመን የባህል ተቋም እና ጀርመን ሀገር ከሚገኘው ፌኖሜንታ ሳይንስ ማዕከል ጋር በመተባበር ማቋቋሙም ተገልጿል፡፡ በማእከሉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሰሞኑን በካፒታል ሆቴል በበይነ መረብና በገጽ–ለገጽ ባዘጋጀዉ የምክክር መድረክ ላይ በርካታ ሀገራዊ ችግር ፈቺ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የውይይት መድረኩ የሰው ኃይል ግንባታ ለሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት መሳካት (Realizing Demographic Dividend through Focusing on…

በደርግ ዘመነ መንግሥት እስከ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ድረስ በተለያዩ ከፍተኛ ኃላፊነቶች ላይ ያገለገሉት የሌ/ኮ ብርሃኑ ባይህ የግለታሪክ መጽሐፍ ነው፡፡ ከዚህ በፊት ያልተነገሩ እና ከተነገሩትም መሐል በአዲስ አተያይ እና በስፋት የቀረቡ የታሪክ መረጃዎችን የያዘ ትልቅ መጽሐፍ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ ከእስከዛሬ…

ግንቦት 18 ቀን 2013 (ኢሳአ)፡ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫን በማስመልከት ከታሪክ፣ ከሰላምና መረጋጋት እንዲሁም ከህግ አንጻር ለመዳሰስ የኢትዮጽያ ሳይንስ አካዳሚ የኢትየጵያ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ-ምርጫ ህዝባዊ ውይይት በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል አዲስ አበባ በስብሰባ አዳራሽ እና በኦንላይን አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ ሶስት አንጋፋ…

ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ:-የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እና ፕ/ር ተከተል ዮሀንስ;-የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ኤክስክዩቲቭ ዳይሬክተር የስምምነት ሰነዱን ተፈራርመዋል፡፡ የስምምነት ሰነዱ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኩል የሚተገበሩ በአገር ዉስጥ የሚታተሙ ጆርናሎችን በተቀመጠ ስታንደርድ መሠረት የመገምገም ፤ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምርምር አመራሮች እና ለጆርናል ኤዲተሮች የአቅም ግንባታ ስልጠናን የመስጠትን ጨምሮ ሌሎች ዝርዝር ተግባራት ተካተዉበታል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከላይ ለተጠቀሱ ጥቅል አገልግሎቶች ከሰባት ሚሊየን አምስት መቶ ሺ ብር በላይ ለመክፈል ተስማምቷል፡፡ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለዉ የሥራ ግንኙነት ቀደም ብሎ የተጀመረ መሆኑና በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኩል አገር በቀል ጆርናሎችን መመዘን የሚያስችል ስታንደርድ ተዘጋጅቶ ከ2012 ዓም አመልካቾች መካከል 16 ጆርናሎች መስፈርቱን አሟልተዉ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በኩል እዉቅና ማግኘታቸዉ በስምምነቱ ወቅት ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ዘርፎች በሳይንስ ባህል ግንባታ ላይ የሚሠራ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም ነዉ፡፡“

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም በአካዳሚው ቅጥር ግቢ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡
በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት ስለመጽሐፉ ታሪካዊና ቅርሳዊ አንድምታ ዳሰሳቸውን አካፍለዋል፡፡

Prof. Sebsebe Demissew selected as the 2021 recipient of the José Cuatrecasas Medal

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ ያስመርቃል፡፡ በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር…