Category News and Updates

የመጪው 10 ዓመት አገራዊ የባዮቴክኖሎጂ የምርምርና ልማት ረቂቅ መርሐ ግብር

የመጪው 10 ዓመት አገራዊ የባዮቴክኖሎጂ የምርምርና ልማት ረቂቅ መርሐ ግብር ላይ የሚመክር የአንድ ቀን ዓውደ ጥናት ተካሄደ። ማክሰኞ ጥር 24 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በአገራዊ የ10 ዓመታት የባዮቴክኖሎጂ የምርምርና ልማት ረቂቅ…

Read Moreየመጪው 10 ዓመት አገራዊ የባዮቴክኖሎጂ የምርምርና ልማት ረቂቅ መርሐ ግብር

ጥምቀት ባህል እና ኪነት ሙያዊና ኪናዊ መድረክ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል “ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት” በተሰኘ ርዕስ ላይ ሙያዊና ኪናዊ መድረክ አከናወነ፡፡ በተለያዩ አገራት በመዘዋወር የኢትዮጵያን ባህልና ትውፊት ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ እየተጋ ያለው የፈንድቃ ባህል ማዕከል መሥራች አቶ መላኩ በላይ ለዓመታት…

Read Moreጥምቀት ባህል እና ኪነት ሙያዊና ኪናዊ መድረክ

ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ – ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል ቅዳሜ ጥር 14/2014 ዓ.ም ከ7፡00 ጀምሮ “ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት” የተሰኘ ሙያዊና ኪናዊ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡  በዝግጅቱ ላይ ዕውቁ የባህል ተወዛዋዥ መላኩ በላይ – ለዓመታት ፍለጋ ስለተሰኘው የጥምቀት ፌስቲቫል ጉዞው ልምዱን…

Read Moreጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት

የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከልን የሥራ አድማስ በማስፋት የአገሪቱ የባህልና  የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴዎች ላይ ሳይንሳዊ አበርክቶ  ለማድረግ በኪነጥበብ እና በባህል ዘርፍ ከሚሠሩ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አድርጓል.።  የምክክር መድረኩን በእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት ያስጀመሩት የአካዳሚው…

Read Moreየብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተወያየ

የተማሪዎች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች ውድድር ተካሄደ

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሳይንስ ማዕከል ውስጥ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና በኤሌክትሮኒክስ ቤተ ሙከራዎች በተማሪዎች የተሰሩ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች የምርቃትና ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በተግባር ተኮር ሥልጠናው ላይ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች በፈጠራ ችሎታቸው እና በዝንባሌያቸው የተመረጡ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ በንድፈ ሐሳብ…

Read Moreየተማሪዎች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች ውድድር ተካሄደ

በሕዝብ ብዛት እና በአገር ዕድገት ትስስር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሄደ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በሥነ ሕዝብ ዕድገትና አጠቃላይ አገራዊ ዕድገት ግንኙነት  እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የገጽ–ለገጽ  እና የበይነ መረብ የውይይት መድረክ በካፒታል ሆቴል አካሂዷል፡፡ ሕዳር 10 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፡-  የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር…

Read Moreበሕዝብ ብዛት እና በአገር ዕድገት ትስስር ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሄደ

የ‘‘UNIDO’’ እና የ ‘‘CIRHT’’ የሥራ ሓላፊዎች ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር ተወያዩ

የተባበሩት መንግሥታት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (United Nation Industrial Development Organization (UNIDO) እና Center for International Reproductive Health Training (CIRHT) የተሰኙ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በትብብር በሚስሩባቸዉ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡ በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ ተቋማት እና የአካዳሚው የስራ…

Read Moreየ‘‘UNIDO’’ እና የ ‘‘CIRHT’’ የሥራ ሓላፊዎች ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር ተወያዩ

የሩሲያ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ተወያዩ

የሩሲያ ሳይንስ አካዳሚ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በትብብር ስለሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡  አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 19/2014: በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ አካዳሚዎች ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረ-ማርያም ስለ አካዳሚው ዋና ዋና የሥራ መርሃ ግብሮች፣ እየሠራቸው ስላሉ ሥራዎች…

Read Moreየሩሲያ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ተወያዩ

የአውራምባ ማኅበረሰብ ታሪክ እና እሴቶች መሰነድ እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡

የአውራምባ ማኅበረሰብ አባላት ታሪካቸው እና እሴቶቻቸው በሚሰነዱበት ሁኔታ  ላይ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በአካዳሚው ቅጥር ግቢ ውስጥ ውይይት አካሂደዋል፡፡ አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 19/2014: የውይይቱ ዓላማ የአውራምባ ማኅበረሰብን አምሳኛ የምሥረታ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ለምርምር የሚጋብዙትን እና መልካም ተመክሮ የሚቀሰምባቸውን የማኅበረሰቡን መልካም…

Read Moreየአውራምባ ማኅበረሰብ ታሪክ እና እሴቶች መሰነድ እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡

የምርምርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሴቶች መማማሪያ መድረክ

የኢትዮጵያ ሴቶች መማማሪያ መድረክ  መጠናከር በከፍተኛ ትምህርትና በምርምር ተቋማት ደረጃ ሴቶችን በማብቃት እና ወደ አመራር በማምጣት ረገድ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከዓለምአቀፍ ሣይንስን የማምጠቅና ፖሊሲ መረብ /International Network for Advancing Science and Policy (INASP)/ የተሰኘና  ተቀማጭነቱ ለንደን…

Read Moreየምርምርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሴቶች መማማሪያ መድረክ