Category News and Updates

የምርምርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሴቶች መማማሪያ መድረክ

የኢትዮጵያ ሴቶች መማማሪያ መድረክ  መጠናከር በከፍተኛ ትምህርትና በምርምር ተቋማት ደረጃ ሴቶችን በማብቃት እና ወደ አመራር በማምጣት ረገድ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከዓለምአቀፍ ሣይንስን የማምጠቅና ፖሊሲ መረብ /International Network for Advancing Science and Policy (INASP)/ የተሰኘና  ተቀማጭነቱ ለንደን…

Read Moreየምርምርና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሴቶች መማማሪያ መድረክ

Congratulations!

Congratulations to Professor Atalay Ayele, a member of the Ethiopian Academy of Sciences (EAS), for receiving the American Geophysical Union (AGU) 2021 International Award for his outstanding contribution to advancing the Earth and space sciences and using science for the…

Read MoreCongratulations!

የኢትዮጵያ ዳር ድንበር፤ ያልተቋጨ የቤት ሥራ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬስ ያሳተመውን “የኢትዮጵያ ዳር ድንበር፤ ያልተቋጨ የቤት ሥራ“ የተሰኘ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡ በዶክተር በለጠ በላቸው ይሁን ተጽፎ በኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ የታተመው መጽሐፍ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ የዘርፉ ባለሞያዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነሐሴ 28 ቀን 2013 ዓ. ም…

Read Moreየኢትዮጵያ ዳር ድንበር፤ ያልተቋጨ የቤት ሥራ

የከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን (HEART CONVENTION) አዘጋጅነት ለኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ተላለፈ

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በየአመቱ እንዲያዘጋጅ የመግባቢያ ስምምነት ነሃሴ 26/2013 ዓም ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ፕ/ር አፈወርቅ ካሱ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዝዳንት ፕ/ር ጽጌ…

Read Moreየከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን (HEART CONVENTION) አዘጋጅነት ለኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ተላለፈ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሴቶችን የዉሳኔ ሰጭነትና የአመራርነት ሚናቸዉን ከፍ ለማድረግ በሥርዓተ ጾታ እና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙርያ ለአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡

አካዳሚዉ ከ International Network for Advancing Science and Policy (INASP) ከሚባል ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከተለያዩ ድርጅቶችና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለተውጣጡ ባለሙያ ሴቶች በሥርዓተ ጾታ እና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ የአንድ ቀን የአሰልጣኞች የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና በድረገፅ እና በገፅ ለገፅ  ሰጥቷል፡፡ የአካዳሚዉ…

Read Moreየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሴቶችን የዉሳኔ ሰጭነትና የአመራርነት ሚናቸዉን ከፍ ለማድረግ በሥርዓተ ጾታ እና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙርያ ለአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የኢፌዲሪ ት/ት ሚኒስቴር እና የኢ.ሳ.አ. የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ /STEAM/ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ /MoU/ ተፈራረሙ፡፡ የመግባቢያ ሰነዱን የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር…

Read Moreየኢፌዲሪ ት/ት ሚኒስቴር እና የኢ.ሳ.አ. የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

ኢ.ሳ.አ. በአገሪቱ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ሥራዎችንና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማትን ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር የኢፌዴሪ የሳይስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ገለፁ፡፡

ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት “ወደ እውቀት-መር ኢኮኖሚ” በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 5 እስከ 8 /2013 ዓ.ም የተካሄደው የመጀመሪያው የከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን (HEART CONVENTION 2021) ይፋዊ የማጠቃለያ ስነስርዓት  በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ቅጥር…

Read Moreኢ.ሳ.አ. በአገሪቱ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ሥራዎችንና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማትን ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር የኢፌዴሪ የሳይስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ገለፁ፡፡

Balancing the Enhancement of Africa’s Research and Higher Education Capacity

On August 6 2021 a webinar was jointly organized by The Ethiopian Academy of Sciences andThe Norwegian Academy of Science and Letters’ committee on climate, environment andresource-utilization discussing the new initiative of The African Research Universities Alliance(ARUA) and The Guild…

Read MoreBalancing the Enhancement of Africa’s Research and Higher Education Capacity