የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በሞዴል ተቋምነት የዕውቅና ሰርተፊኬት ተበረከተለት

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተካሄደው 5ኛው ‘‘ንባብ ለሕይወት’’ ዓውደ ርዕይ ከሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ሲካሄድ ቆይቶ ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ ተጠናቅቋል። ዓውደ ርዕዩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ…

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተካሄደው 5ኛው ‘‘ንባብ ለሕይወት’’ ዓውደ ርዕይ ከሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ሲካሄድ ቆይቶ ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ ተጠናቅቋል። ዓውደ ርዕዩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ…

“የብዝሐ-ባህል ሀገር ተግዳሮቶች፤ ሀገራዊ መግባባትና የታሪክ ትምህርት ሚና በኢትዮጵያ አንዳንድ ምልከታዎች” – በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የተዘጋጀ የሳይንሳዊ ገለጻና የውይይት መድረክ፡፡ ሙሉ ቪዲዮውን ለማየት መስፈንጠሪያውን ይጫኑ።====================================================“Challenges of a Multicultural Country: National Consensus and the Role of History Education in Ethiopia” –…

በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ ልኡካን ቡድን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና መሥሪያ ቤትን ጎብኝቷል። በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ ተቋማት የሥራ ሓላፊዎች ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረ-ማርያም አካዳሚው ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ስላከናወናቸው እና እያከናወናቸው…

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል አዘጋጅነት “ዐጀሚ ሥነጽሑፍ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የውይይቱ ዓላማ ዐጀሚ ሥነጽሑፍ በኢትዮጵያ ታሪክና ሥነጽሑፍ ውስጥ ያለውን ቦታ በማስረጃ በማስደገፍ መረጃ መስጠትና ማስተዋወቅ መሆኑን በዝግጅቱ ላይ ተገልጿል። ገለጻና ውይይቱን ያደረጉት አቶ…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ሳይንሳዊ እውቀትን በጋራ ለመፍጠር፣ ለማሰራጨት እና ለማስተዋወቅ የሚያስችል አጋርነትን የሚፈጥር የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ። የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረማርያም እና የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ባለቤት እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…

‘‘አስገራሚ ጽንሰ-ሐሳቦችን በተግባር የሚያሳየው የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ’’ በሚል ርዕስ በፋና ቴሌቪዥን የተላለፈዉን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሳይንስ ማዕከል ኤግዚቢቶችን ቅኝት ዘገባ ከዚህ ጽሑፍ ሥር ያለውን መስፈንጠሪያውን በመጫን ይከታተሉ፡፡

The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) congratulates Professor Afework Kassu, who is EAS Fellow and member of the EAS Board, on receiving the Order of the Rising Sun, Gold and Silver Star Award from the Government of Japan. Professor Afework…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ያለመ ወርሐዊ ገለፃና የውይይት መድረክ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ወር የውይይት መድረክ ሐሙስ ግንቦት 25 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ሰዓት 5…

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 20/ 2014 ዓ.ም በሞሰብ የባህል ሙዚቃ ቡድን ላይ ያተኮረ “አስር ዓመት ሙዚቃዊ ጉዞ” የተሰኘ የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በዝግጅቱ ላይ የጃዝ አምባ ሙዚቃ ትምህርት ቤት መሥራችና ዳይሬክተር ሙዚቀኛ ዓብይ…

ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር የሥነ ጥበባት ዘርፍን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ /MoU/ ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር…