ኢ.ሳ.አ. ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር የሥነ ጥበባት ዘርፍን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ /MoU/ ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብና ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር…










