Category News and Updates

የማይቀሩበት ልዩ ዓለም አቀፋዊ የሥዕል አውደ ርዕይ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል ከINTER-ART Foundation -Aiud, Romania ጋር በመተባበር ከ100 ሀገራት የተሰባሰቡ 100 ሥዕሎችን የያዘ ዓለም አቀፍ ተጓዥ ኤግዚቢሽን “CULTURAL IMPRESSIONS” በሚል ርዕስ ሐሙስ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት በኢትዮጵያ ሳይንስ…

Read Moreየማይቀሩበት ልዩ ዓለም አቀፋዊ የሥዕል አውደ ርዕይ

የሳይንሳዊ ገለጻና ውይይት መድረክ

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን  ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ያለመ ወርሐዊ ገለፃና የውይይት መድረክ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ወር የውይይት መድረክ ሐሙስ ሕዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከ11፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ…

Read Moreየሳይንሳዊ ገለጻና ውይይት መድረክ

CONGRATULATIONS

The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) conveys a congratulatory message to Professor Masresha Fetene one of its Founding Fellows and former Executive Director on being elected as Co President of the InterAcademy Partnership (IAP) at the Triennial Conference and Meeting…

Read MoreCONGRATULATIONS

የኢ.ሳ.አ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) ማዕከል ሽልማት ተበረከተለት

የአካዳሚው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) ማዕከል በኮምፒዩተር እና ኤሌክትሮኒክስ ዘርፍ ያሰለጠናቸው ተማሪዎች ዘንድሮ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው በሰባተኛው ሀገር አቀፍ የሳይንስና ኢንጂነሪንግ ፌይር በመሳተፍ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎችን ለውድድር አቅርበዋል፡፡ ዘንድሮ ከጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ.ም. እስከ ሕዳር 1…

Read Moreየኢ.ሳ.አ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) ማዕከል ሽልማት ተበረከተለት