Category Events

ዐጀሚ ሥነጽሑፍ  በኢትዮጵያ ታሪክና ሥነጽሑፍ ውስጥ

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ  ኅሩይ  ወልደሥላሴ  የሥነጥበባት  ማዕከል አዘጋጅነት  “ዐጀሚ ሥነጽሑፍ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የውይይቱ ዓላማ ዐጀሚ ሥነጽሑፍ  በኢትዮጵያ ታሪክና ሥነጽሑፍ ውስጥ ያለውን ቦታ በማስረጃ በማስደገፍ መረጃ መስጠትና ማስተዋወቅ መሆኑን በዝግጅቱ ላይ ተገልጿል። ገለጻና ውይይቱን ያደረጉት አቶ…

Read Moreዐጀሚ ሥነጽሑፍ  በኢትዮጵያ ታሪክና ሥነጽሑፍ ውስጥ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ስምምነት

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ሳይንሳዊ እውቀትን በጋራ ለመፍጠር፣ ለማሰራጨት እና ለማስተዋወቅ የሚያስችል አጋርነትን የሚፈጥር የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራረሙ። የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረማርያም እና የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ባለቤት እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…

Read Moreየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት ስምምነት

“እረኛዬ” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ሙያዊ ውይይት ተካሄደ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል “እረኛዬ” በተሰኘው ተከታታይ  የቴሌቪዥን ድራማ ዙሪያ ሙያዊ  የውይይት መድረክ አካሒዷል። በዝግጅቱ ላይ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ሰሎሞን ተሾመ ከፎክሎር አንጻር ድራማውን የቃኙባቸውንነጥቦች አቅርበዋል፡፡ በትንታኔያቸውም ላይ፣ ይህ ተከታታይ የቴሌቪዥን…

Read More“እረኛዬ” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ሙያዊ ውይይት ተካሄደ

ዓለም አቀፍ የአእምሯዊ ንብረት ቀን ተከበረ

የዘንድሮውን ዓለም አቀፍ የአእምሯዊ ንብረት ቀን “አእምሯዊ ንብረትና ወጣቶች፥ ፈጠራ ለተሻለ ነገ” በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከኢትዮጰያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን  እና ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የፈጠራ ሥራዎች ዓውደ-ርዕይና በፓናል ውይይት በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር…

Read Moreዓለም አቀፍ የአእምሯዊ ንብረት ቀን ተከበረ

የስዕል አውደ ርዕይ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት

የዕውቁ ሰዓሊ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የስዕል ትርዒት መጋቢት 30 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል አዘጋጅነት ተከፍቶ ለአንድ ሳምንት በደማቅ ሁኔታ ሲጎበኝ ቆይቶ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተቋጭቷል። ትርዒቱን በርካታ ሰዎች…

Read Moreየስዕል አውደ ርዕይ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት

እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የሥዕል ትርዒት

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል አዘጋጅነት የእውቁን ሰዓሊ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌን 10ኛ ዓመት የእረፍት መታሰቢያ በማስመልከት እስከ  ሚያዚያ 8 ቀን 2014 ዓ.ም የሚቆይ የስዕል ትርዒት  በይፋ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡ ትርዒቱም የአካዳሚው ከፍተኛ…

Read Moreእጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የሥዕል ትርዒት

“#አፈወርቅ_ተክሌ” የስዕል ትርዒት ሊከፈት ነው

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴንጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የእውቁን ሰዓሊ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌን 10ኛ ዓመት የእረፍት መታሰቢያ በማስመልከት የስዕል ትርዒት አዘጋጅቷል፡፡ ትርዒቱ አርብ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም በ9፡30 በይፋ ተመርቆ ተከፍቶ ሚያዚያ 8 ቀን…

Read More“#አፈወርቅ_ተክሌ” የስዕል ትርዒት ሊከፈት ነው

“አድዋስ” በተሰኘው ቴአትር ላይ ዳሰሳዊ ውይይት ተካሄደ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል በኅብረ-ተሳትፏዊ (‘‘ensemble’’) አቀራረብ ስልት በተዘጋጀውና “አድዋስ” በተሰኘው ቴአትር ላይ ዳሰሳዊ ውይይት ተካሄደ፡፡ በመራኼ ተውኔት ተስፋዬ እሸቱ የተዘጋጀውና በያሬድ ሹመቴ የተደረሰው ቴአትር በወዳጅነት አደባባይ ሲቀርብ የተሳተፉ እና ሌሎች ባለሙያዎች በውይይት መርሐ…

Read More“አድዋስ” በተሰኘው ቴአትር ላይ ዳሰሳዊ ውይይት ተካሄደ

በአፍሪካ ወጣቶች የባህል፣ የኪነትና የራስን ተረክ በመግለጽ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሃግብር ተከናወነ፡፡

በአፍሪካ ወጣቶች የባህል፣ የኪነትና የራስን ተረክ በመግለጽ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሃግብር ተከናወነ፡፡   የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል የአፍሪካ ወጣቶችን አንድነት ማጠናከሪያ መንገዶች፣ የራስን ታሪክ በራስ መተረክ ለአፍሪካ የነጻነት መንገድ ያለው ድርሻ፣ የባህልና የህዝብ ለህዝብ ትውውቆችን…

Read Moreበአፍሪካ ወጣቶች የባህል፣ የኪነትና የራስን ተረክ በመግለጽ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሃግብር ተከናወነ፡፡