የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ’’ የተሰኘ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡

የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ ያሳተመውን “ያልታሰበውየሕይወቴፈታኝጉዞእናየኢትዮጵያአብዮት ተሳትፎዬ’’የተሰኘመጽሐፍ አስመረቀ፡፡ በሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እንግዳ ተጽፎ፣ በአካዳሚ ፕሬሱ የታተመው “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ” ግለታሪክ ትናንት ሐምሌ 15፣ 2013 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጽ/ቤት ተመርቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና ሥራ አስፈጻሚ…





