የሳይንሳዊ ገለጻና ውይይት መድረክ

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ያለመ ወርሐዊ ገለፃና የውይይት መድረክ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ወር የውይይት መድረክ ሐሙስ ሕዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከ11፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ…

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ያለመ ወርሐዊ ገለፃና የውይይት መድረክ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ወር የውይይት መድረክ ሐሙስ ሕዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከ11፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ…

The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) conveys a congratulatory message to Professor Masresha Fetene one of its Founding Fellows and former Executive Director on being elected as Co President of the InterAcademy Partnership (IAP) at the Triennial Conference and Meeting…
The Ethiopian Academy of Sciences (EAS) congratulates Dr. Teshome Gebre Kanno, who is EAS Fellow and member of the Health Working Group who is accepted by American Society of Tropical Medicine and Hygiene (ASTMH) as an international fellow of 2022.…

የሥራ ቡድኑ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከግብርና ምርምር እና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እንዲሁም ከተለያዩ ተቋማት ከተወጣጡ የዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር የመከረበትን መርሐ ግብር አካሂዷል። የመርሐ ግብሩ ዓላማ የሥራ ቡድኑ አባላትን ተሳትፎ በማሳደግ፣ የግብርናውን ዘርፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ዘላቂ መፍትሔ ማበጀት፣ በባለ ድርሻ አካላት የተጀመሩ…

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ስም የተሰየመው የሥነ ጥበባት ማዕከል የእውቁን ደራሲ፣ ዲፕሎማት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የነበሩትን የክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ መታሰቢያ የታሪካዊ ፎቶግራፍ አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እና ‘‘የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሕይወትና ሥራዎች’’…

ነሐሴ 28 ቀን 2014 ዓ.ም በራስ አምባ ሆቴል ለአንድ ቀን በተካሄደው ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ያለምፀሓይ መኮንን አካዳሚው እያከናወናቸው ስላላቸው ተግባራት፣ ዋና ዋና የሥራ መርሃ ግብሮች እና ስለየተለያዩ ፕሮጀክቶች ገለጻ አድርገዋል። በስብሰባው የሥራ ቡድኑን ቀደም…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እና ዩኔስኮ በኢትዮጵያ በትምህርት፣በሳይንስና በባህል ዘርፎች መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተካሄደው 5ኛው ‘‘ንባብ ለሕይወት’’ ዓውደ ርዕይ ከሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ሲካሄድ ቆይቶ ነሐሴ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ ተጠናቅቋል። ዓውደ ርዕዩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ከንባብ…

“የብዝሐ-ባህል ሀገር ተግዳሮቶች፤ ሀገራዊ መግባባትና የታሪክ ትምህርት ሚና በኢትዮጵያ አንዳንድ ምልከታዎች” – በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የተዘጋጀ የሳይንሳዊ ገለጻና የውይይት መድረክ፡፡ ሙሉ ቪዲዮውን ለማየት መስፈንጠሪያውን ይጫኑ።====================================================“Challenges of a Multicultural Country: National Consensus and the Role of History Education in Ethiopia” –…

በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ ልኡካን ቡድን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና መሥሪያ ቤትን ጎብኝቷል። በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ ተቋማት የሥራ ሓላፊዎች ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረ-ማርያም አካዳሚው ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ስላከናወናቸው እና እያከናወናቸው…