እጅግየተከበሩየዓለምሎሬትሜትርአርቲስትአፈወርቅተክሌሥነጥበባዊሥራዎችላይሂሳዊውይይትተካኼደ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ጋር በመቀናጀት እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌን የሥነ ጥበብ ሥራዎች የሚዳስስ ሂሳዊ ውይይት በአካዳሚው ቅጥር ግቢ በዘርፉ ምሁራን…







