Category EAS News

የኢፌዲሪ ት/ት ሚኒስቴር እና የኢ.ሳ.አ. የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ /STEAM/ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ /MoU/ ተፈራረሙ፡፡ የመግባቢያ ሰነዱን የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር…

Read Moreየኢፌዲሪ ት/ት ሚኒስቴር እና የኢ.ሳ.አ. የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና፣ ሒሳብና ሥነጥበብ ትምህርትን በኢትዮጵያ በጋራ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

ኢ.ሳ.አ. በአገሪቱ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ሥራዎችንና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማትን ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር የኢፌዴሪ የሳይስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ገለፁ፡፡

ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት “ወደ እውቀት-መር ኢኮኖሚ” በሚል መሪ ቃል ከሐምሌ 5 እስከ 8 /2013 ዓ.ም የተካሄደው የመጀመሪያው የከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን (HEART CONVENTION 2021) ይፋዊ የማጠቃለያ ስነስርዓት  በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ቅጥር…

Read Moreኢ.ሳ.አ. በአገሪቱ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ሥራዎችንና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማትን ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር የኢፌዴሪ የሳይስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ገለፁ፡፡

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የምርምር ሥራዎችን ለፖሊሲ ግብዓትነት ለማዋል የሚያስችል የምርምር ተግባቦት ስልጠና አዘጋጀ፡፡

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ለነባርና አዳዲስ ተመራማሪዎች የምርምር ሥራዎቻውን ለፖሊሲ ግብዓትነት ለማዋል የሚያስችላቸው የምርምር ተግባቦት ስልጠና አዘጋጀ፡፡ አካዳሚዉ በፖሊሲ እና በምርምር ውጤቶች መካከል ያለውን ክፍተት ለመሙላትና በመረጃ ላይ የተመሰረተ የፖሊሲ ዝግጅትና አፈጻጸምን ለማበረታታት ያለመ፣ ከነሐሴ 03 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት…

Read Moreየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የምርምር ሥራዎችን ለፖሊሲ ግብዓትነት ለማዋል የሚያስችል የምርምር ተግባቦት ስልጠና አዘጋጀ፡፡

የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ’’ የተሰኘ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡

የኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ ያሳተመውን “ያልታሰበውየሕይወቴፈታኝጉዞእናየኢትዮጵያአብዮት ተሳትፎዬ’’የተሰኘመጽሐፍ አስመረቀ፡፡ በሌተና ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እንግዳ ተጽፎ፣ በአካዳሚ ፕሬሱ የታተመው “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ” ግለታሪክ ትናንት ሐምሌ 15፣ 2013 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጽ/ቤት ተመርቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

Read Moreየኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ “ያልታሰበው የሕይወቴ ፈታኝ ጉዞ እና የኢትዮጵያ አብዮት ተሳትፎዬ’’ የተሰኘ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኢትዮጵያ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የልጆች የሳይንስ ማዕከል አስመረቀ::

የኢትዮጵያ  ሳይንስ  አካዳሚ  በኢትዮጵያ  በአይነቱ  የመጀመሪያ  የሆነውን  የልጆች  የሳይንስ  ማዕከል  አስመርቋል፡፡ አካዳሚዉ ከጀርመን  የባህል ተቋም  እና  ጀርመን  ሀገር  ከሚገኘው  ፌኖሜንታ ሳይንስ ማዕከል ጋር በመተባበር ማቋቋሙም ተገልጿል፡፡ በማእከሉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተዉ  ንግግር  ያደረጉት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ  ሚኒስቴር  ሚኒስትር…

Read Moreየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኢትዮጵያ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የልጆች የሳይንስ ማዕከል አስመረቀ::

የሰው ኃይል ግንባታ ለሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሰሞኑን በካፒታል ሆቴል በበይነ መረብና በገጽ–ለገጽ ባዘጋጀዉ የምክክር  መድረክ ላይ በርካታ ሀገራዊ ችግር ፈቺ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል ፡፡ የውይይት መድረኩ የሰው ኃይል ግንባታ ለሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት መሳካት (Realizing Demographic Dividend through Focusing on…

Read Moreየሰው ኃይል ግንባታ ለሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት

የኢትዮጽያ ሳይንስ አካዳሚ የኢትየጵያ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ-ምርጫ ህዝባዊ ውይይት አካሄደ::

ግንቦት 18 ቀን 2013 (ኢሳአ)፡ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫን በማስመልከት ከታሪክ፣ ከሰላምና መረጋጋት እንዲሁም ከህግ አንጻር ለመዳሰስ የኢትዮጽያ ሳይንስ አካዳሚ የኢትየጵያ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ-ምርጫ ህዝባዊ ውይይት በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል አዲስ አበባ በስብሰባ አዳራሽ እና በኦንላይን አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ ሶስት አንጋፋ…

Read Moreየኢትዮጽያ ሳይንስ አካዳሚ የኢትየጵያ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ-ምርጫ ህዝባዊ ውይይት አካሄደ::

“ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ የተዘጋጀ መጽሐፍ በደማቅ ሥነሥርዓት ተመረቀ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም በአካዳሚው ቅጥር ግቢ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡

በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት ስለመጽሐፉ ታሪካዊና ቅርሳዊ አንድምታ ዳሰሳቸውን አካፍለዋል፡፡

Read More“ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ የተዘጋጀ መጽሐፍ በደማቅ ሥነሥርዓት ተመረቀ

ፀሐይ፡፡ የኢትዮጵያ አቪየሽን አጀማመር በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መጽሐፍ ይመረቃል

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በካፕቴን ዘላለም አንዳርጌ የተዘጋጀውን እና “ፀሐይ፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” በሚል ርእስ ያሳተመውን መጽሐፍ ሚያዚያ 15 ቀን 2013 ዓ ም ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ ያስመርቃል፡፡ በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴና ዶ/ር…

Read Moreፀሐይ፡፡ የኢትዮጵያ አቪየሽን አጀማመር በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መጽሐፍ ይመረቃል

የሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ጅምር የልማት እንቅስቃሴዎችን ማጠናከርና ምቹ ፖሊሲዎችን ቀርጾ መተግበር ይገባል

ኢትዮጵያ የሕዝብ የእድሜ አወቃቀር ሽግግርን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ወይም ሥነ ሕዛባዊ ትሩፋት ዕውን ለማድረግ የሚያስችላት የልማት ጉዞ ጅምሩ የተመቻቸ መሆኑን በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ትብብር በመካሄድ ላይ ያለው ጥናት አመለከተ፡፡ ሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት በሕዝብ የእድሜ…

Read Moreየሥነ ሕዝባዊ ትሩፋት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ጅምር የልማት እንቅስቃሴዎችን ማጠናከርና ምቹ ፖሊሲዎችን ቀርጾ መተግበር ይገባል