ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ – ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል ቅዳሜ ጥር 14/2014 ዓ.ም ከ7፡00 ጀምሮ “ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት” የተሰኘ ሙያዊና ኪናዊ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ዕውቁ የባህል ተወዛዋዥ መላኩ በላይ – ለዓመታት ፍለጋ ስለተሰኘው የጥምቀት ፌስቲቫል ጉዞው ልምዱን…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ – ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል ቅዳሜ ጥር 14/2014 ዓ.ም ከ7፡00 ጀምሮ “ጥምቀት፣ ባህል እና ኪነት” የተሰኘ ሙያዊና ኪናዊ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ዕውቁ የባህል ተወዛዋዥ መላኩ በላይ – ለዓመታት ፍለጋ ስለተሰኘው የጥምቀት ፌስቲቫል ጉዞው ልምዱን…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከልን የሥራ አድማስ በማስፋት የአገሪቱ የባህልና የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴዎች ላይ ሳይንሳዊ አበርክቶ ለማድረግ በኪነጥበብ እና በባህል ዘርፍ ከሚሠሩ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አድርጓል.። የምክክር መድረኩን በእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት ያስጀመሩት የአካዳሚው…

በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሳይንስ ማዕከል ውስጥ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና በኤሌክትሮኒክስ ቤተ ሙከራዎች በተማሪዎች የተሰሩ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች የምርቃትና ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በተግባር ተኮር ሥልጠናው ላይ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች በፈጠራ ችሎታቸው እና በዝንባሌያቸው የተመረጡ ተማሪዎች በክፍል ውስጥ በንድፈ ሐሳብ…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በሥነ ሕዝብ ዕድገትና አጠቃላይ አገራዊ ዕድገት ግንኙነት እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የገጽ–ለገጽ እና የበይነ መረብ የውይይት መድረክ በካፒታል ሆቴል አካሂዷል፡፡ ሕዳር 10 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር…

የተባበሩት መንግሥታት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (United Nation Industrial Development Organization (UNIDO) እና Center for International Reproductive Health Training (CIRHT) የተሰኙ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በትብብር በሚስሩባቸዉ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡ በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ ተቋማት እና የአካዳሚው የስራ…

የሩሲያ ሳይንስ አካዳሚ እና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በትብብር ስለሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡ አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 19/2014: በአካዳሚው ጽ/ቤት በተካሄደው የሁለቱ አካዳሚዎች ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረ-ማርያም ስለ አካዳሚው ዋና ዋና የሥራ መርሃ ግብሮች፣ እየሠራቸው ስላሉ ሥራዎች…

የአውራምባ ማኅበረሰብ አባላት ታሪካቸው እና እሴቶቻቸው በሚሰነዱበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በአካዳሚው ቅጥር ግቢ ውስጥ ውይይት አካሂደዋል፡፡ አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 19/2014: የውይይቱ ዓላማ የአውራምባ ማኅበረሰብን አምሳኛ የምሥረታ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ለምርምር የሚጋብዙትን እና መልካም ተመክሮ የሚቀሰምባቸውን የማኅበረሰቡን መልካም…

የኢትዮጵያ ሴቶች መማማሪያ መድረክ መጠናከር በከፍተኛ ትምህርትና በምርምር ተቋማት ደረጃ ሴቶችን በማብቃት እና ወደ አመራር በማምጣት ረገድ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከዓለምአቀፍ ሣይንስን የማምጠቅና ፖሊሲ መረብ /International Network for Advancing Science and Policy (INASP)/ የተሰኘና ተቀማጭነቱ ለንደን…

Congratulations to Professor Atalay Ayele, a member of the Ethiopian Academy of Sciences (EAS), for receiving the American Geophysical Union (AGU) 2021 International Award for his outstanding contribution to advancing the Earth and space sciences and using science for the…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬስ ያሳተመውን “የኢትዮጵያ ዳር ድንበር፤ ያልተቋጨ የቤት ሥራ“ የተሰኘ መጽሐፍ አስመረቀ፡፡ በዶክተር በለጠ በላቸው ይሁን ተጽፎ በኢትዮጵያ አካዳሚ ፕሬስ የታተመው መጽሐፍ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ የዘርፉ ባለሞያዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነሐሴ 28 ቀን 2013 ዓ. ም…