ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ የ6ኛው ዙር ‘የበጎ ሰው ሽልማት’ የሳይንስ ዘርፍ ተሸላሚ ሆኑ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ መሥራች አባል እና የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ በሠሯቸው ሙያዊ ሥራዎችና ባበረከቷቸው አስተዋጽዖዎች የ2010 ዓ.ም. የበጎ ሰው ሽልማት የሳይንስ ዘርፍ ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ነሐሴ 27/2010 ዓ.ም. በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል በተደረገው የሽልማት ሥነ ሥርዓት በተለያዩ ዘርፎች በሙያቸውና እና በዕውቀታቸው በኢኮኖሚ፣…









