የፌዴራል ሥርዓት በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ‘’የፌዴራል ሥርዓት በኢትዮጵያ፡አተገባበሩ፣ ተግዳሮቶቹና መጻኢ ዕድሉ’’ በተሰኘ አገራዊና ወቅታዊ አጀንዳ ላይ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን እና ተቋማትና ያሳተፈ የውይይት መድረከ ጥር 25/2011 . በግዮን ሆቴል አካሂዷል፡፡

በዚህ የውይይት መድረክ ‘’የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሥርዓት አመሠራረት፣ ፋይዳውና ቀጣይ አቅጣጫዎቹ’’ በዶ/ አሰፋ ፍስሐ፣ ‘’የፊስካል ፌዴራሊዝም አተገባበር በኢትዮጵያ፤ ስኬቱና ክፍተቱ’’ በዶ/ ሰለሞን ንጉሤ፣ ‘’የኢትዮጵያ የፌዴራል ሥርዓት ሕገመንግሥታዊና የአተገባበር ክፍተቶች እና ተግዳሮቶች’’ በዶ/ አስናቀ ከፋለ እና ‘’ስኬታማ የፌዴራል ሥርዓት ግንባታ አማራጮች፣ ተፈላጊ ለውጦችና መጻኢ ዕድሎች’’ በዶ/ አበራ ደገፋ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡

በውይይቱ የተነሱ ዋና ዋና ሃሳቦችን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

የቀረቡትን የውይይት መነሻ ጽሑፎች እዚህ ላይ ተጭነው ያገኛሉ

8

7

6

4

3

2

1

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *