ሁላችሁም ተጋብዛችኋልየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በተለያዩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ለማጎልበት ያለመ ወርሐዊ ገለፃና የውይይት መድረክ ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡የዚህ ወር የውይይት መድረክ ሐሙስ ሕዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከ11፡00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1፡00 ሰዓትቦታ፡– በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ እና ኮምፒውቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ ( አራት ኪሎ) ዲጂታል ቤተመጻሕፍት መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡የገለጻው ርዕስ፡- ‘‘የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን በኢትዮጵያ ፤ የክላስተር እርሻ ስኬቶች እና ተግዳሮቶች’’አቅራቢ፡– ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሤአወያይ፡– ፕሮፌሰር በላይ ካሳJoin Zoom Meetinghttps://us06web.zoom.us/j/83253374239?pwd=VFpLenBSS0NLbEFGL213YWR4aDI3UT09 Meeting ID: 832 5337 4239Passcode: 921303በፌስቡክ በቀጥታ መከታተያ:- https://www.facebook.com/easethiopia