
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ “የገጠርትራንስፎርሜሽንበኢትዮጵያ፡ከግብርናወደመዋቅራዊሽግግርትልም” በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ገለጻና ውይይት አስመልክቶ ቀደም ሲል ጥሪ ማስተላለፉ ይታወሳል።
ሆኖም ግን፣ ቀደም ሲል የተያዘው የስብሰባ አዳራሽ በእድሳት ላይ በመሆኑ ምክንያት፣ መርሐ-ግብሩ ወደ አዲስ አበባ ቴክኖሎጂና ቢልት ኢንቫይሮመንት (አአዩ – 5 ኪሎ ካምፓስ) የተዛወረ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።
- ቀን፦ ሐሙስ ሚያዝያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም
- ሰዓት፦ ከቀኑ 10፡00 – 12፡00 ሰዓት
በአካል መገኘት ለማትችሉ ተሳታፊዎች በሚከተለው የዙም (Zoom) አድራሻ ወይም በፖስተሩ ላይ ያለውን QR code በመጠቀም በቀጥታ መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የዙም መረጃዎች፦
Link: https://us06web.zoom.us/j/87449049928?pwd=o6WgdwZJsmMK88hbsRVDGf8aIOs6ZH.1
Passcode: 378609
Meeting ID: 874 4904 9928

