የመሠረታዊ የሥነጽሑፍ የክረምት ወራት ሰልጣኞች የስልጠና ማጠናቀቂያ መርሐግብር ተከናወነ

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፣ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ለሁለት ወራት ለሚያዘጋጀው የክረምት የሥነጽሑፍ ስልጠና ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቶ ቅዳሜ መስከረም 7 ቀን 2015 ዓ.ም የስልጠና ማጠቃለያ መርሐግብር በአካዳሚው ቅጥር ግቢ አከናውኗል፡፡ በማጠቃለያ መርሐግብሩ ላይም በሰልጣኞች ልዩ…



