የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት የፆታ እኩልነትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።

በአካዳሚውና በዓለም አቀፍ ሳይንስን የማምጠቅና ፖሊሲ መረብ /International Network for Advancing Science and Policy (INASP) በተሰኘና ተቀማጭነቱ ለንደን በሆነው ድርጅት ድጋፍ እ.አ.አ. በ2020 የተመሰረተው የኢትዮጵያ የሥርዓተ-ፆታ መማማሪያ መድረክ /Ethiopian Gender Learning Forum (EGLF)/ ጠቅላላ ጉባዔ ከነሐሴ 17–19 2014 ዓ.ም እየተካሄደ…



